Application Form የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ አመራርና ሰራተኞች በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ በርከት ያሉ የሃገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡

የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ አመራርና ሰራተኞች በተቋሙ ቅጥር ግቢ ውስጥ በርከት ያሉ የሃገር በቀል ችግኞችን ተክለዋል፡፡

05th August, 2025

 የኮሌጁ አመራር  እና ሰራተኞች የ700 ሚሊዮች የችግኝ ተከላ ንቅናቄን  በተሳካ ሁኔታ መሳተፋቸው የሚታወስ ሲሆን  በተመሳሳይ ሁኔታ  በኮሌጁ ቅጥር ግቢ በተዘጋጀ ቦታ ላይ በዛሬው ዕለት ችግኞችን ተክለዋል፡፡

.

Copyright © All rights reserved.

Created with