Your valuable insights are crucial in helping us gain a deeper understanding.

Take a survey

የ"ወርቃማው ሰኞ" የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል ።

የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ "ወርቃማው ሰኞ" የተሰኘው መርሃ ግብር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የነበረውን የስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም ክንውን በዛሬዉ ዕለት ባካሄደው መድረክ ገምግሟል።



የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል  በስፖርታዊ እንቅስቃሴ



20ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓልን ምክንያት በማድረግ በኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሰልጣኞች መካከል ወንድማማችነትን የሚያጠናክር የእግር ኳስ ግጥሚያ ተካሂዷል፡፡


በሀገራችን "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ የሚገኘውን 20ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓልን አስመልክቶ በተዘጋጀው በዚህ ስፖርታዊ መርሃ-ግብር ላይ፤ የኮሌጁ አሰልጣኞች ፣ የአስተዳደር ሰራተኞች እና ሰልጣኞች ተገኝተዋል፡፡


በዓሉን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው  የእግር ኳስ ጨዋታ፤ በኮሌጁ ሰልጣኞች መካከል ያለውን ወንድማማችነት እና አንድነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ መሆኑም ተገልጿል፡፡


የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በየዓመቱ ሕዳር 29 ቀን በመላው ኢትዮጵያ በተለያዩ ዝግጅቶች የሚከበር ሲሆን፤ የዘንድሮው የ2018 ዓ.ም በዓልም በኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በድምቀት መከበሩን ለማወቅ ተችሏል፡፡


 ለስልጠና ፈላጊዎች በሙሉ 

 

Recent news

News

የ"ወርቃማው ሰኞ" የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል ።

የ"ወርቃማው ሰኞ" የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል ።የኮልፌ ኢ..

News

የሴት አሰልጣኞች ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሂዷል

የሴት አሰልጣኞች ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሂዷል​​የ..

News

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ  የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናዉኗል።

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ  የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከና..

News

የቴክኖሎጂ ልማትና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት የስራ ክፍል የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ አካሂዷል።

የቴክኖሎጂ ልማትና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት የስራ ክፍል የስድስት ..

Gallery

file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon file-icon

Notice

08 Aug 2025
Urgent Trainee Grade report

For all Level one trainers you should submit Trainee Grade report untill the end of this mont

Blogs

የ"ወርቃማው ሰኞ" የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል ። የ"ወርቃማው ሰኞ" የ6 ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል ።የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ "ወርቃማው ሰኞ" የተሰኘው መርሃ ግብር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የነበረውን የስድስት ወራት የእቅድ አፈጻጸም ክንውን በዛሬዉ ዕለት ባካሄደው መድረክ ገምግሟል።በግምገማ መድረኩ ላይ የኮሌጁ የኮሙኒኬሽን እና ሕዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ አቶ ሰፊው ባንቲሁን .. Read More »
Posted on by
የሴት አሰልጣኞች ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሂዷል የሴት አሰልጣኞች ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሂዷል​​የኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ በስራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ በቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ ስር የሚዋቀረውን የሴቶች ፎረም ለመመስረት የሚያስችል የረቂቅ ማስፈፀሚያ ሰነድ ላይ ከሴት አሰልጣኞች ጋር ሰፊ ውይይት አከናወኗል።​​የመድረኩን መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቴክኖሎጂ ልማት እና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን ም/ዲን ወይዘሮ አ.. Read More »
Posted on by
የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ  የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናዉኗል። የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ  የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናዉኗል። ​​የዘንድሮውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ በኮልፌ ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ለዝቅተኛ ደሞዝ ተከፋይ ለሆኑ የኮሌጁ ሠራተኞች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናዉኗል።የቴክኖሎጅ ​ ልማት እና ኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን ም/ዲን ወ/ሮ አስናቀች መንግስቱ እንደተናገሩት ይህ የበጎ አድራጎት ተግባር የተከናወነው .. Read More »
Posted on by
የቴክኖሎጂ ልማትና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት የስራ ክፍል የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ አካሂዷል። የቴክኖሎጂ ልማትና ኢንዱስትሪ ኤክስቴንሽን አገልግሎት የስራ ክፍል የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት  ግምገማ አካሂዷል።                                             .. Read More »
Posted on by

FAQ support

We're here to power your growth!

We make sure you have everything you need to succeed as a trainer and edupreneur.

Raise your question
Wiki
Knowledge management
Book
Digitial library

Copyright © All rights reserved.

Created with